Monthly Archives: July 2017
By Omna Tadele
Addis Ababa, July 30,2017- Ethiopian Sport Journalists Association (ESJA) in collaboration with Sofi Malt successfully held an experience sharing session on ‘Reporting International Athletics Event’. Continue reading
በግርማቸው ከበደ
አዲስ አበባ ሀምሌ 22/2009 ዓ.ም – ከአንድ ሳምንት በኋላ በእንግሊዝ ለንደን የሚካሄደውን 16ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮናን ምክንያት በማድረግ በወቅታዊ የአትሌቲክስ ጉዳዮች እና የዘገባ ጥራት ላይ ያተኮረው፤ በኢትዮጵያ ስፖርት ጋዜጠኞች ማህበር እና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ስፖንሰር በሆነው ሶፊ ማልት ትብብር የተዘጋጀው የአንድ ቀን የማነቃቂያ ስልጠና በስኬት ተጠናቋል፡፡ Continue reading
በኃይለእግዚአብሔር አድሐኖም
አዲስ አባባ፣ ሀምሌ 20/2009 ዓ.ም – ማህበራችን ከሀምሌ 28 እስከ ነሐሴ 07/2009 ዓ.ም በእንግሊዝ ለንደን የሚካሄደውን 16ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮናን ምክንያት በማድረግ አባላቱ በወቅታዊ የአለም አትሌቲክስ ሁኔታ እና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ያላቸውን ግንዛቤ ለመጨመር የሚያስችል የአንድ ቀን የማነቃቂያ ስልጠና የፊታችን ቅዳሜ ሐምሌ 22/2009 ዓ.ም ከጧቱ 3፡00 ጀምሮ በኢንተርኮንቲነንታል አዲስ ሆቴል እንዳዘጋጀ አስታውቋል፡፡ Continue reading
AIPS_CODE_OF_PROFESSIONAL_CONDUCT_STANDARDS